ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንትና ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ፤ ቅዳሜ የካቲት 30 / ማርች 9 በማኅበሩ አስተባባሪነት ስለሚዘከረው 128ኛው የአድዋ ድል በዓል ልዩ ዝግጅትና የወደፊት ትልሞች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአድዋ ድል ትሩፋቶች
- ታሪካዊ ሚና
- ዘላቂ ትልሞች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
