"የአድዋ ድል አልገዛም ባይነትና የዛሬ ማንነታችንን ጠብቀን የቆየንበት ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውና ወ/ት ገነት ማስረሻ

Dr Tesfaye Yigzaw and Genet Masresha .jpg

Dr Tesfaye Yigzaw, Deputy President of the Ethiopian Community Association of Victoria (L) and Genet Masresha, Head of Public Relations for the Ethiopian Community Association of Victoria (R). Credit: T.Yigzaw and G.Masresha

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንትና ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግኑኝነት ኃላፊ፤ ቅዳሜ የካቲት 30 / ማርች 9 በማኅበሩ አስተባባሪነት ስለሚዘከረው 128ኛው የአድዋ ድል በዓል ልዩ ዝግጅትና የወደፊት ትልሞች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የአድዋ ድል ትሩፋቶች
  • ታሪካዊ ሚና
  • ዘላቂ ትልሞች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"የአድዋ ድል አልገዛም ባይነትና የዛሬ ማንነታችንን ጠብቀን የቆየንበት ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውና ወ/ት ገነት ማስረሻ | SBS Amharic