"ለኢትዮጵያ አዲስ ዓመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አበርካቾችንና የንግድ ማኅበረሰብ ተሳትፎን እንሻን፤ የአባልነት ጥሪም እናቀርባለን" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Alemu And Tesfaye.png

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria (L) and Nibret Alemu, Vice President of the Ethiopian Community Association of Victoria (R). Credit: Credit: T.Yigzaw and N.Alemu

ዶ/ር ተስፋዪ ይግዛው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ንብረት ዓለሙ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንት፤ ስለ መጪው 2017 የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዝግጅትና አስፈላጊ ማኅበረሰባዊ ተሳትፎ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የ2017 አዲስ ዓመት መሰናዶ
  • የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ጥሪ
  • አባልነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now