“ ሴቶች በህክምናው አለም ለመሰማራት ፍላጎቱ ካላቸው እና ጠንክረው ከሰሩ ውጤት ጾታቸው አያግዳቸውም ። ” - ዶ / ር ትርሲት ጌታቸው

.

DR Tirsit Getachew Source: T. Getachew

የአለማቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 ሲታሰብ የትሩፋቱ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶችን ውጤት መዘከሩ አይቀሬ ነው ።ምንም እንኳ በጾታ መካከል ያለው መድልዎ ፤ ጭቆና እና የክፍያ ልዩነት ዛሬም ድረስ ያልተፈታ ችግር ቢሆንም ፤ በአንጻሩም የጥረታቸው ተጠቃሚዎች የሆኑ በርካታ ሴት ባለሙያዎችም እንዳሉ እሙን ነው ። የዛሬዋ እንግዳቸንም ዶ / ር ትርሲት ጌታቸው አንዷ ማሳያ ናት ።


MArch 8


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now