MArch 8
“ ሴቶች በህክምናው አለም ለመሰማራት ፍላጎቱ ካላቸው እና ጠንክረው ከሰሩ ውጤት ጾታቸው አያግዳቸውም ። ” - ዶ / ር ትርሲት ጌታቸው

DR Tirsit Getachew Source: T. Getachew
የአለማቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 ሲታሰብ የትሩፋቱ ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶችን ውጤት መዘከሩ አይቀሬ ነው ።ምንም እንኳ በጾታ መካከል ያለው መድልዎ ፤ ጭቆና እና የክፍያ ልዩነት ዛሬም ድረስ ያልተፈታ ችግር ቢሆንም ፤ በአንጻሩም የጥረታቸው ተጠቃሚዎች የሆኑ በርካታ ሴት ባለሙያዎችም እንዳሉ እሙን ነው ። የዛሬዋ እንግዳቸንም ዶ / ር ትርሲት ጌታቸው አንዷ ማሳያ ናት ።
Share