“ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ችግሮችን መፍታት ካልቻልን የኮረናቫይረስ ስርጭቱ ከቁጥጥር ውጪ ሊሆን ይችላል” ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ

COVID-19 Vaccine

Dr Wubshet Tesfaye (L), Dr Befikadu Wubshet (T-R) and Dr Daniel Erku (B-T) Source: W. Tesfaye, D. Erku and B. Wubshet

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፣ ዶ/ር በፈቃዱ ውብሸት - በኩዊንስላንድ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ፣የጤና አገልግሎትና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፣ ዶ/ር ዳንኤል ዕርቁ - በግሪፊዝ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ፣የጤና አገልግሎትና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ ስለ ዓለም አቀፍ ድንበሮች ከፈታና የኮሮናቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ መስፋፋትን በብርቱ አሳሳቢነት አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • አስራዜኒካ ክትባትን ዕድሜያቸው ከ50 በላይ የሆኑትን ለመከተብ ምክረ ሃሳብ የቀረበበትን ምክንያት
  • ቀዳሚው የሕዝብ ጤና ወይስ ምጣኔ ሃብት?
  • በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ በስፋት መስፋፋትና አሳሳቢነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service