በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ ስለ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች ሕይወት አዳኝነትና ለመከተብ የማመንታትን ጎጂነት አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የክትባት ጠቀሜታዎች
- ክትባቶችን ማማረጥ ወይስ ፈጥኖ መከተብ?
- ፖለቲካና ሳይንስ
Share






