"የመኢሶን ሰማዕታት" መጽሐፍ አዘጋጆች ዶ/ር የራስወርቅ አድማሴና አቶ አበራ የማነ አብ፤ በ1966ቱ የኢትዮጵያ አብዮት ወቅት ሕይወታቸውን ላጡ የድርጅታቸው የመላ ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) አባላት የመዘከሪያ መጽሐፍን መሰናዶና ትሩፋቶቹን አስመልክተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የዝርዝር መረጃዎች ስብሰባ ሂደት
- የመኢሶን አመሠራረት፣ ዓላማና ግቦች
- የመኢሶን የ1966ቱ አብዮት ሚና፣ ስኬትና ክሽፈት
Share





