"በአሁኑ ወቅት ከስጋት ነፃ የሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ የለም፤ በተለይ በአማራ ሕዝብ ላይ በፖለቲካዊ አስተሳሰቡ ጥቃት የተሰነዘረበት ጊዜ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው13:13Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.48MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ባለፈው የኢትዮጵያ 2015 የዘመን ቀመር በሰብዓዊ መብቶች ረገድ የተከሰቱ ጥሰቶች፣ ያስከተሏቸው መዘዞችና የማሻሻያ ጥረቶችን በምልሰታዊ ምልከታ ነቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮችየ2015 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ሬኮርድ ምልከታየሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችና መዘዞችየሰብዓዊ መብቶች ጥበቃዎችና መንግሥታዊ ኃላፊነቶች ተጨማሪ ይድምጡ"ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች በአማራ ሕዝብ ላይ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አስመልክተው በቂ ሪፖርት እያቀረቡ አይደለም" ዶ/ር ይርጋ ገላውShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው