Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በአሁኑ ወቅት ከስጋት ነፃ የሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ የለም፤ በተለይ በአማራ ሕዝብ ላይ በፖለቲካዊ አስተሳሰቡ ጥቃት የተሰነዘረበት ጊዜ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው

Yirga Gelaw Woldeyes.jpg
Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyes

ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ባለፈው የኢትዮጵያ 2015 የዘመን ቀመር በሰብዓዊ መብቶች ረገድ የተከሰቱ ጥሰቶች፣ ያስከተሏቸው መዘዞችና የማሻሻያ ጥረቶችን በምልሰታዊ ምልከታ ነቅሰው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ባለፈው የኢትዮጵያ 2015 የዘመን ቀመር በሰብዓዊ መብቶች ረገድ የተከሰቱ ጥሰቶች፣ ያስከተሏቸው መዘዞችና የማሻሻያ ጥረቶችን በምልሰታዊ ምልከታ ነቅሰው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የ2015 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ሬኮርድ ምልከታ
  • የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችና መዘዞች
  • የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃዎችና መንግሥታዊ ኃላፊነቶች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now