ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ባለፈው የኢትዮጵያ 2015 የዘመን ቀመር በሰብዓዊ መብቶች ረገድ የተከሰቱ ጥሰቶች፣ ያስከተሏቸው መዘዞችና የማሻሻያ ጥረቶችን በምልሰታዊ ምልከታ ነቅሰው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የ2015 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ሬኮርድ ምልከታ
- የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችና መዘዞች
- የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃዎችና መንግሥታዊ ኃላፊነቶች
Share






