ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ የአገር በቀልና ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶችን ሚናና ተቀሳሚ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን አሰናስለው አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- ተቀሳሚ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ተሞክሮዎችር ይቻላል
- የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ድርጅቶች የተፅዕኖ ደረጃዎችና ፋይዳዎች
- የሰብዓዊ ድርጅቶች ሚዛናዊነት ትሩፋቶችና የፖለቲካዊና ሰብዓዊ መብቶች ዝንቅ አጀንዳዎች አሉታዊ ገፅታዎች
Share






