ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ በየዓመቱ ማርች 21 ስለሚከበረው ዓለም አቀፉ የፀረ ዘርኝነትና አውስትራሊያ አቀፉን አካታች የብዝኅነት ስምምነት ቀን (Harmony Day) አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ከፀረ ዘርኝነት ወደ ብዝኅነት ማክበሪያ ቀንነት
- ትሩፋቶችና ጉዳቶች
- አማራጭ የፀረ ዘረኝነትና አካታች የብዝኅነት ስምምነት ቀን አተያዮች
Share





