“ወለተ ጴጥሮስንና ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዓመታት ያቆየችውን ሃይማኖት በሚያራክስ መልኩ የተፃፈው መጽሐፍ ታሪክን የሚያጣምምና የሚያራክስ ነው” - ዶ/ር ይርጋ ገላው25:53Dr Yirga Gelaw Woldeyes Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.98MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ይርጋ ገላው ወልደየስ - በከርቲን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ድኅረ ምረቃ ገዲብ መምህርና ተመራማሪ፤ በፕሮፌሰር ዌንዲ ቤልሸርና ዶ/ር ማይክል ክሌይነር ተርጓሚነትና አርታኢነት ለሕትመት የበቃውን “The Life and Struggles of Our Mother Walatta Petros” መጽሐፍ ተቃርነው “Colonial Rewriting of African History: Misinterpretations and Distortions in Belcher and Kleiner’s Life and Struggles of Walatta Petros”በሚልርዕስበ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture Volume 9, Number 2, 2020 ሕትመት ላይ የከረረ ትችት ለማቅረብ ስለምን ግድ እንደተሰኙ ያስረዳሉ።አንኳሮች የፖለቲካና የሃይማኖት አሉታዊ ገጽታ ፈጠራዎች የትርጉምና የታሪክ ህፀፆችግልፅ ደብዳቤ ለፕሪንስተን ዩኒቨርሲRead moreSome Notes on Belcher and Kleiner’s Life and Struggles of Our Mother Walatta PetrosShareLatest podcast episodesየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ