ዶ/ር ይርጋ ገላው በፐርዝ ከርተን ዪኒቨርሲት ከፍተኛ ተመራማር እና መምህር እንዲሁም በአገር በቀል እውቀቶች ላይ ተመራማሪ

.

Dr Yirga Gelaw Source: SBS Amharic

“ ልውጥ ህያዋን (GMO) ከሚፈቱት ጊዜያዊ ችግር ይበልጥ በዘላቂነት የሚያደርሱትን ጉዳት ከሌሎች አገሮች ልምድ መማር ይኖርብናል ” - ዶ/ር ይርጋ ገላው


በእኔ እምነት የአገራችንን ምርታማነት ለማሳደግ መፍተሄው ልውጥ ህያዋንን ( Genetically Modified Organisms ) ማስተዋወቅ ሳይሆን ገበሬውን በገንዘብ መደገፍ ነው። እንዲሁም ህዝቡ ውስጥ ያለውን አገር በቀል እውቀት በመንከባከብ እና ተፈጥሮአዊ ኡደቱን በመጠበቅ የተሻለ ምርታማነትን ማምጣት ይቻላል ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now