"የዶ/ር ዐቢይ የመደመር መጽሐፍ፣ የካፒታሊዝም አካሄዳችንና አብዮታዊ ዲሞክራሲ ይፃረራሉ" ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁን15:39Medemer. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁን የምጣኔ ሃብት ዕድገትና የሕግ ማሻሻያ መካነ ተቋም ዳይሬክተር፤ በቅርቡ በJAAL ሩብ ዓመታዊ መጽሔት ላይ "Power Transfer Conflicts: Historical, Conceptual, and Legal Perspectives - Ethiopia" በሚል ርዕስ ለንባብ ስላበቁት መጣጥፋቸው ዋነኛ ጭብጦች ይናገራሉ።አንኳሮችየምዕራባውያን ከአመፅ ወደ ምርጫ ሳጥን የስልጣን ሽግግር ሂደትከዘውድ ወደ ሶሻሊዝምከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ወደ መደመርተጨማሪ ያድምጡ"በኢትዮጵያ የኃይል ስልጣን ሽግግር ምክንያቶች የተውሶ ሕጎች፣ ወታደራዊ ተቋምን የተመረኮዘ አመራርና ሙስና ናቸው" ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁንShareLatest podcast episodes"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን