ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁን የምጣኔ ሃብት ዕድገትና የሕግ ማሻሻያ መካነ ተቋም ዳይሬክተር፤ በቅርቡ በJAAL ሩብ ዓመታዊ መጽሔት ላይ "Power Transfer Conflicts: Historical, Conceptual, and Legal Perspectives - Ethiopia" በሚል ርዕስ ለንባብ ስላበቁት መጣጥፋቸው ዋነኛ ጭብጦች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የምዕራባውያን ከአመፅ ወደ ምርጫ ሳጥን የስልጣን ሽግግር ሂደት
- ከዘውድ ወደ ሶሻሊዝም
- ከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ወደ መደመር
Share






