"የዶ/ር ዐቢይ የመደመር መጽሐፍ፣ የካፒታሊዝም አካሄዳችንና አብዮታዊ ዲሞክራሲ ይፃረራሉ" ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁን15:39Medemer. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁን የምጣኔ ሃብት ዕድገትና የሕግ ማሻሻያ መካነ ተቋም ዳይሬክተር፤ በቅርቡ በJAAL ሩብ ዓመታዊ መጽሔት ላይ "Power Transfer Conflicts: Historical, Conceptual, and Legal Perspectives - Ethiopia" በሚል ርዕስ ለንባብ ስላበቁት መጣጥፋቸው ዋነኛ ጭብጦች ይናገራሉ።አንኳሮችየምዕራባውያን ከአመፅ ወደ ምርጫ ሳጥን የስልጣን ሽግግር ሂደትከዘውድ ወደ ሶሻሊዝምከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ወደ መደመርተጨማሪ ያድምጡ"በኢትዮጵያ የኃይል ስልጣን ሽግግር ምክንያቶች የተውሶ ሕጎች፣ ወታደራዊ ተቋምን የተመረኮዘ አመራርና ሙስና ናቸው" ዶ/ር ዮሃንስ ካሣሁንShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ