"ከ130 በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ከሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ለማዳን ችለናል፤ በመንግሥት በኩል የትብብር፤ በሕዝብ ዘንድ የግንዛቤ ማነስ አለ" - አናፍ አመንሲሳ15:43Anaf Amensisa, General Manager of Mercy Fortress Services (L), and Chaplain Eddie Mekasha, President of Mercy Fortress Services (R). Credit: Amensisa and MekashaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቻፕሊያን ኤዲ መካሻ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ፕሬዚደንትና አቶ አናፍ አመንሲሳ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ስለ ድርጅታቸው አመሠራረትና የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባዎችን የመታደግ ሚና አስመልክተ ይናገራሉ።አንኳሮችየአገልግሎት ዘርፎችተግዳሮቶችና ስኬቶችመንግሥታዊ ትብብር፣ ሕዝባዊ ግንዛቤና ልገሳተጨማሪ ያድምጡ"የሚሻለው በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከአገር የወጡትን ለመመለስ ከመሞከር በፊት፤ ከአገር የሚያስወጧቸውን ችግሮች ለመመለስ መሞከር ነው" - ኤዲ መካሻShareLatest podcast episodesከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራዋን ከዓርብ አንስታ በይፋ ትጀምራለችየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)