ቻፕሊያን ኤዲ መካሻ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ፕሬዚደንትና አቶ አናፍ አመንሲሳ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ስለ ድርጅታቸው አመሠራረትና የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባዎችን የመታደግ ሚና አስመልክተ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአገልግሎት ዘርፎች
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
- መንግሥታዊ ትብብር፣ ሕዝባዊ ግንዛቤና ልገሳ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

