"ከ130 በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ከሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ለማዳን ችለናል፤ በመንግሥት በኩል የትብብር፤ በሕዝብ ዘንድ የግንዛቤ ማነስ አለ" - አናፍ አመንሲሳ15:43Anaf Amensisa, General Manager of Mercy Fortress Services (L), and Chaplain Eddie Mekasha, President of Mercy Fortress Services (R). Credit: Amensisa and MekashaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቻፕሊያን ኤዲ መካሻ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ፕሬዚደንትና አቶ አናፍ አመንሲሳ፤ የምህረት አምባ አገልግሎቶች ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ስለ ድርጅታቸው አመሠራረትና የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባዎችን የመታደግ ሚና አስመልክተ ይናገራሉ።አንኳሮችየአገልግሎት ዘርፎችተግዳሮቶችና ስኬቶችመንግሥታዊ ትብብር፣ ሕዝባዊ ግንዛቤና ልገሳተጨማሪ ያድምጡ"የሚሻለው በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከአገር የወጡትን ለመመለስ ከመሞከር በፊት፤ ከአገር የሚያስወጧቸውን ችግሮች ለመመለስ መሞከር ነው" - ኤዲ መካሻShareLatest podcast episodes"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለ