በአፋን ኦሮሞ የተሠራው "ከሌሳ" ፊልም በሜልበርን ዳግም ተመረቀ04:04Elias Kiflu (L). Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (4.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ለተለያዩ ድምፃውያን ከ500 በላይ የሙዚቃ ቪድዮ ያዘጋጀውና በርካታ ፊልሞችን በአዘጋጅነትና ዳይሬክተርነት ለአደባባይ ያበቃው ኤልያስ ክፍሉ፤ እንደምን ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮችን ማዕከሉ ያደረገው ቤተሰባዊ ድራማ "ከሌሳ" ፊልም ሜልበርን ከተማ ውስጥ ለዳግም ምረቃና ዕይታ እንደበቃ ይናገራል።አንኳሮችጭብጦችተግዳሮቶችና ስኬቶችምስጋናShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው