በአፋን ኦሮሞ የተሠራው "ከሌሳ" ፊልም በሜልበርን ዳግም ተመረቀ04:04Elias Kiflu (L). Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (4.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ለተለያዩ ድምፃውያን ከ500 በላይ የሙዚቃ ቪድዮ ያዘጋጀውና በርካታ ፊልሞችን በአዘጋጅነትና ዳይሬክተርነት ለአደባባይ ያበቃው ኤልያስ ክፍሉ፤ እንደምን ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮችን ማዕከሉ ያደረገው ቤተሰባዊ ድራማ "ከሌሳ" ፊልም ሜልበርን ከተማ ውስጥ ለዳግም ምረቃና ዕይታ እንደበቃ ይናገራል።አንኳሮችጭብጦችተግዳሮቶችና ስኬቶችምስጋናShareLatest podcast episodes"ዓይኔ - እግዚአብሔር የሰጠኝ ትልቁ ስጦታዬ አንቺ ነሽ እላት ነበር" የወ/ሮ ዓይንዋጋ አስናቀ ባለቤት ዶ/ር ተክቶ ካሣው#100 ይነስ ወይም ይብዛ? ስለ መጠን መናገርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ