"ውስጣችን ያለውን ችግር ተነጋግረን እንፍታ፤ አድዋ ላይ እንድናሸንፍ ያደረገን አንድነታችን ነው" አሳታሚ ኤልያስ ወንድሙ11:02Elias Wondimu, Founder and General Manager of the Tsehai Publishers & Distributors. Credit: E.Wondimuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.57MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኤልያስ ወንድሙ፤ የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ስለ አድዋ ድል ሚናና ፋይዳዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየጎሣ ፖለቲካና ኅብረብሔራዊነት በአድዋ መንፈስ የአድዋ ሙዚየም ትሩፋትየአድዋና ምኒልክ ተኮር መፅሐፍርት ሕትመትተጨማሪ ያድምጡ"የነፃነት አርማ ካለን ከባንዲራችን ቀጥሎ ምኒልክ ናቸው" አሳታሚ ኤልያስ ወንድሙShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው