"የምንፈልገውን ነገር የምናገኘው ስንሰባሰብ ነው፤ አንድ ላይ ተገናኝተን የማኅበረሰባችንን ቤት እንሥራ" አቶ ኤልያስ የማነና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ

Elias Yemane and Alemayehu Bezabih.jpg

Elias Yemane (L), and Alemayehu Bezabih (R). Credit: E.Yemane and SBS Amharic

አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የምርጫ ስብሰባ ጥሪ መልዕክቶች
  • የማኅበረሰብ ግንባታ
  • የመዋቅራዊ ለውጦች አሥፈላጊነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"የምንፈልገውን ነገር የምናገኘው ስንሰባሰብ ነው፤ አንድ ላይ ተገናኝተን የማኅበረሰባችንን ቤት እንሥራ" አቶ ኤልያስ የማነና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ | SBS Amharic