"የምንፈልገውን ነገር የምናገኘው ስንሰባሰብ ነው፤ አንድ ላይ ተገናኝተን የማኅበረሰባችንን ቤት እንሥራ" አቶ ኤልያስ የማነና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ

Elias Yemane and Alemayehu Bezabih.jpg

Elias Yemane (L), and Alemayehu Bezabih (R). Credit: E.Yemane and SBS Amharic

አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የምርጫ ስብሰባ ጥሪ መልዕክቶች
  • የማኅበረሰብ ግንባታ
  • የመዋቅራዊ ለውጦች አሥፈላጊነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now