"የምንፈልገውን ነገር የምናገኘው ስንሰባሰብ ነው፤ አንድ ላይ ተገናኝተን የማኅበረሰባችንን ቤት እንሥራ" አቶ ኤልያስ የማነና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ12:00Elias Yemane (L), and Alemayehu Bezabih (R). Credit: E.Yemane and SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7.98MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየምርጫ ስብሰባ ጥሪ መልዕክቶችየማኅበረሰብ ግንባታየመዋቅራዊ ለውጦች አሥፈላጊነትተጨማሪ ያድምጡ"ማኅበረሰባችን ውስጥ የራስን ኃላፊነት ያለማወቅ፣ አውቆም ያለመሳተፍ፣ ቸልተኝነትና ማኅበረሰቡ ምን ሠራልኝ የሚል ስሜት አለ" አቶ ኤልያስ የማነ"ማኅበረሰቡ ማኅበሩን የሚያየው እንደ ፖለቲካ ድርጅት ነው፤ ተጣምረን የመሥራት ባሕል ስለሌለን በማኅበረሰብ ጥላ ስር ለመሰባሰብ ዋና ዕንቅፋት ሆኗል" አቶ ዓለማየሁ በዛብህShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን