"ማኅበረሰቡ ማኅበሩን የሚያየው እንደ ፖለቲካ ድርጅት ነው፤ ተጣምረን የመሥራት ባሕል ስለሌለን በማኅበረሰብ ጥላ ስር ለመሰባሰብ ዋና ዕንቅፋት ሆኗል" አቶ ዓለማየሁ በዛብህ17:56Alemayehu Bezabih. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ተቋማዊ ፋይዳዎችየማኅበረሰባዊ ጥንካሬ መላላት መንስኤዎችና ጉዳቶቹየመፍትሔ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"ማኅበረሰባችን ውስጥ የራስን ኃላፊነት ያለማወቅ፣ አውቆም ያለመሳተፍ፣ ቸልተኝነትና ማኅበረሰቡ ምን ሠራልኝ የሚል ስሜት አለ" አቶ ኤልያስ የማነተጨማሪ ያድምጡ"የምንፈልገውን ነገር የምናገኘው ስንሰባሰብ ነው፤ አንድ ላይ ተገናኝተን የማኅበረሰባችንን ቤት እንሥራ" አቶ ኤልያስ የማነና አቶ ዓለማየሁ በዛብህShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን