"ማኅበረሰቡ ማኅበሩን የሚያየው እንደ ፖለቲካ ድርጅት ነው፤ ተጣምረን የመሥራት ባሕል ስለሌለን በማኅበረሰብ ጥላ ስር ለመሰባሰብ ዋና ዕንቅፋት ሆኗል" አቶ ዓለማየሁ በዛብህ

Alemayehu Bezabih.jpg

Alemayehu Bezabih. Credit: SBS Amharic

አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ተቋማዊ ፋይዳዎች
  • የማኅበረሰባዊ ጥንካሬ መላላት መንስኤዎችና ጉዳቶቹ
  • የመፍትሔ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now