"ማኅበረሰባችን ውስጥ የራስን ኃላፊነት ያለማወቅ፣ አውቆም ያለመሳተፍ፣ ቸልተኝነትና ማኅበረሰቡ ምን ሠራልኝ የሚል ስሜት አለ" አቶ ኤልያስ የማነ

Elias Yemane 1.jpg

Elias Yemane. Credit: E.Yemane

አቶ ኤልያስ የማነ፤ የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ ዓለማየሁ በዛብህ - የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የማኅበረሰቡን ማኅበር አጠንክሮ ስለ መገንባትና እሑድ ጁላይ 23 / ሐምሌ 16 ቀን ተቆርጦለት ስላለው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አስፈላጊነት አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አመራር ምርጫ
  • የማኅበረሰብ አባላት ተሳትፎ ማሽቆልቆል
  • ተግዳሮቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now