የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ገፅታ የሚያስተዋውቅ ባሕላዊ ፌስቲቫል ሲድኒ ከተማ ሊካሔድ ነው15:04Abula Agwa (L) and Emebet Assefa (R). Credit: A.Agwa and E.Assefaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.97MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ እመቤት አሰፋ - የቅድስት ማርያም ኢትዮጵያውያን ሴቶች ማኅበር ኮሚቴ አባልና አቶ አቡላ አግዋ የኢትዮጵያ ሕብረ ባሕል የሰብዓዊ መብቶች ኃይል ሊቀመንበር፤ ፌብሪዋሪ 4 / ጥር 27 በሲዲኒ ከተማ ለማካሔድ ስለወጠኑት የኢትዮጵያውያን ባሕላዊ ፌስቲቫል 2023 መሰናዶ ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያውያን ባሕላዊ ፌስቲቫል 2023 ዓላማና መሰናዶትዕይንቶችየጥሪ መልዕክትShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው