"ከእንግዲህ ወዲያ አጀንዳ ሰጪ እንጂ፤ተቀባይ አንሆንም"ኢንጂነር ሕዝቅኤል እስክንድር14:59Eng. Ezekiel Eskender. Credit: E.EskenderSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.82MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢንጂነር ሕዝቅኤል እስክንድር - የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ኔትዎርክ ሊቀመንበርና የዓለም አቀፍ ዳያስፖራ ንቅናቄ አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ በቅርቡ ንቅናቄው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስለላከው ግልፅ ደብዳቤ ይዘትና አማራጭ መፍትሔዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየግልፅ ደብዳቤው መንስኤዎችና የትኩረት አቅጣጫዋነኛ አገራዊ ተግዳሮቶችምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ