"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲንጋፖር በረራውን ጀምሯል፤ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያም ለመብረር አስቧል" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ11:48Ethiopian Airlines Airbus 350-900 taking off from London Heathrow airport. Credit: Fabrizio Gandolfo/SOPA Images/LightRocket via Getty ImagesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.58MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ስለ አውስትራሊያ የጉብኝት አስባባቸው፣ የአየር መንገዱን የንግድ ስትራቴጂና የበረራ እንቅስቃሴዎች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየቲኬት ሽያጭና ግዢከሲንጋፖር አዲስ አበባከኢትዮጵያ አውስትራሊያተጨማሪ ያድምጡ"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኅበረሰብ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ለማድረግና የቡድን ቲኬት ቅናሽ ለማድረግ ፈቃደኛ መሆኑን ለማረጋገጥ እወዳለሁ" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ