"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኅበረሰብ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ለማድረግና የቡድን ቲኬት ቅናሽ ለማድረግ ፈቃደኛ መሆኑን ለማረጋገጥ እወዳለሁ" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ12:29Eng. Telila Deressa Gutema. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ አየር መንገዱ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን ተወጥቶ እንደምን አትራፊ ለመሆን እንደበቃና ከአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር እንደምን አብሮ መሥራት እንደሚሻ ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን የመቋቋም ብልሃትስካይ ላይት ሆቴልየኢትዮጵያውያንና አፍሪካ ማኅበረሰባትተጨማሪ ያድምጡ"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲንጋፖር በረራውን ጀምሯል፤ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያም ለመብረር አስቧል" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳተጨማሪ ያንብቡCome Fly With Us: Esayas Woldemariam HailuShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን