"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኅበረሰብ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ለማድረግና የቡድን ቲኬት ቅናሽ ለማድረግ ፈቃደኛ መሆኑን ለማረጋገጥ እወዳለሁ" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ

Telila Deressa Gutema.jpg

Eng. Telila Deressa Gutema. Credit: SBS Amharic

ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ አየር መንገዱ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን ተወጥቶ እንደምን አትራፊ ለመሆን እንደበቃና ከአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር እንደምን አብሮ መሥራት እንደሚሻ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን የመቋቋም ብልሃት
  • ስካይ ላይት ሆቴል
  • የኢትዮጵያውያንና አፍሪካ ማኅበረሰባት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service