"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኅበረሰብ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ለማድረግና የቡድን ቲኬት ቅናሽ ለማድረግ ፈቃደኛ መሆኑን ለማረጋገጥ እወዳለሁ" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ12:29Eng. Telila Deressa Gutema. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ አየር መንገዱ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን ተወጥቶ እንደምን አትራፊ ለመሆን እንደበቃና ከአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ጋር እንደምን አብሮ መሥራት እንደሚሻ ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን የመቋቋም ብልሃትስካይ ላይት ሆቴልየኢትዮጵያውያንና አፍሪካ ማኅበረሰባትተጨማሪ ያድምጡ"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲንጋፖር በረራውን ጀምሯል፤ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያም ለመብረር አስቧል" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳተጨማሪ ያንብቡCome Fly With Us: Esayas Woldemariam HailuShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ