ልማዳዊው የቀብር ማስፈፀሚያ መዋጮ በዕድር ወይም በኢንሹራንስ ሊተካ ይገባል ወይስ በታካይነት መዝለቅ ይገባዋል?

Funeral scene.jpg

Funeral scene. Credit: Getty

አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • መዋጮ
  • ኢንሹራንስ
  • ዕድር
"እንኳን ለቀጣዩ ትውልድና ለእኛም ቢሆን ሰው ሲሞት ማኅበረሰቡ ያዋጣልኛል ብሎ ዕቅድ መያዝ ትክክል አይመስለኝም። ልክ እንደሞርጌጃችን ለራሳችን ዝግጁ መሆን አለብን" አቶ እሸቱ ሙሉጌታ

***

"በግል የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጪን ማዘጋጀት ያቻላል። ኢንሹራንስ ወይም ዕድር መግባት ይቻላል። ራሳቸውን መርዳት የማይችሉትን መርዳት ደግሞ የእኛ የማኅበረሰቡ ኃላፊነት ነው" አቶ አዳሙ ተፈራ


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service