ልማዳዊው የቀብር ማስፈፀሚያ መዋጮ በዕድር ወይም በኢንሹራንስ ሊተካ ይገባል ወይስ በታካይነት መዝለቅ ይገባዋል?

Funeral scene.jpg

Funeral scene. Credit: Getty

አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • መዋጮ
  • ኢንሹራንስ
  • ዕድር

"እንኳን ለቀጣዩ ትውልድና ለእኛም ቢሆን ሰው ሲሞት ማኅበረሰቡ ያዋጣልኛል ብሎ ዕቅድ መያዝ ትክክል አይመስለኝም። ልክ እንደሞርጌጃችን ለራሳችን ዝግጁ መሆን አለብን" አቶ እሸቱ ሙሉጌታ

***

"በግል የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጪን ማዘጋጀት ያቻላል። ኢንሹራንስ ወይም ዕድር መግባት ይቻላል። ራሳቸውን መርዳት የማይችሉትን መርዳት ደግሞ የእኛ የማኅበረሰቡ ኃላፊነት ነው" አቶ አዳሙ ተፈራ


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now