Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ልማዳዊው የቀብር ማስፈፀሚያ መዋጮ በዕድር ወይም በኢንሹራንስ ሊተካ ይገባል ወይስ በታካይነት መዝለቅ ይገባዋል?

Funeral scene.jpg
Funeral scene. Credit: Getty

አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።


አንኳሮች

  • መዋጮ
  • ኢንሹራንስ
  • ዕድር

"እንኳን ለቀጣዩ ትውልድና ለእኛም ቢሆን ሰው ሲሞት ማኅበረሰቡ ያዋጣልኛል ብሎ ዕቅድ መያዝ ትክክል አይመስለኝም። ልክ እንደሞርጌጃችን ለራሳችን ዝግጁ መሆን አለብን" አቶ እሸቱ ሙሉጌታ

***

"በግል የቀብር ሥነ ሥርዓት ወጪን ማዘጋጀት ያቻላል። ኢንሹራንስ ወይም ዕድር መግባት ይቻላል። ራሳቸውን መርዳት የማይችሉትን መርዳት ደግሞ የእኛ የማኅበረሰቡ ኃላፊነት ነው" አቶ አዳሙ ተፈራ


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now