"ዓላማችን በአሥር ዓመት ውስጥ የ1.4 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎችን ታሪክ የአማርኛ ዊኪፔዲያ ላይ ማስፈር ነው" ዕዝራ እጅጉ

Community

Journalist Ezra Ejigu. Source: E.Ejigu

ጋዜጠኛ ዕዝራ እጅጉ - የተወዳጅ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ፤ ድርጅቱ እንደምን በሕይወት ያሉና የሌሉ ታዋቂ ኢትዮጵያውያንን ግለ-ታሪክ አሰባስቦ በታሪክ መዝገብ ውስጥ ለማስፈር እንደተንሳሳና እስካሁንም ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ይናገራል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now