ፈቃዱ ዲኖ፤ መፅሐፍ ሻጩና የኑሮ ትንቅንቅ በአዲስ አበባ

Community

Fekadu Dino. Source: SBS Amharic

ፈቃዱ ዲኖ፤ በቅርቡ ከሱቅ በደረቴ መፅሐፍት አዟሪነት ወደ ባለ አንዲት መደርደሪያ መፅሐፍት ሻጭነት የዞረ ታታሪ ነው። ባለ ትዳርና የዘጠኝ ዓመት ወንድ ልጅ አባት ነው። ባለቤቱ በመንግሥት ድጎማ በወር 1400 ብር ታገኛለች። ፈቃዱ በለስ የቀናው ዕለት 200 ብር አትርፎ ይውላል። አንዲትም መፅሐፍ ሳይሸጥ የሚውልባቸው ቀናትም አሉ። ከቤተሰቡ ጋር የአዲስ አበባን ኑሮ ውድነት የሚገፋው እንዲያ ነው። ኑሮው ከእጅ ወደ አፍ ስለሆነ "ቁጠባ"ን ከቃልነቱ ባሻገር ንዋይ ሆኖ የባንክ ደብተሩ ላይ ሠፍሮ አይቶ አያውቅም። እንዲያም ሆኖ እንደምን ቤተሰቡንና ደካማ እናቱን እያገዘ "እንደሚኖር" ያወጋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service