“የአንበጣውን አካሄድ እናውቃለን፤ አንበጣው ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ ያደረገው በየመን ያለው ሴኩሪቲ ጉዳይ ነው” - አቶ ፈለገ ኤልያስ

Felege Elias

Felege Elias Source: FE and DK

አቶ ፈለገ ኤልያስ - የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መከላከያ ድርጅት የመረጃ ትንበያ ከፍተኛ ባለሙያ፤ የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝን አስመልክተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መከላከያ ድርጅት ማን ነው?
  • በኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ ክስታና የመከላከል ተግባራት
  • ምርምር፣ ትንበያ፣ መረጃ አሰባሰብና ስልጠና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now