ምርጫ 2013 “ዋነኛ የኢትዮጵያ አንገብጋቢ ጉዳዮች ብሔራዊ ዕርቅና አገራዊ አንድነት ናቸው” - አቶ ገብሩ በርሔ13:21Gebru Berhe. Source: G.Berheኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (24.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ገብሩ በርሔ - የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኅብረት (ኢዲኅ) ሊቀመንበር፤ ስለ ኢዲኅ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና በሶስት ዋነኛ የኢትዮጵያ ክፍለ አገራት የሚያደርገውን የምርጫ ተሣትፎ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የ2013 አገር አቀፍ የምርጫ ተግዳሮቶችና ተሣትፎዎችአንገብጋቢ አገራዊ ጉዳዮችየኢዲኅ አማራጭ ፖሊሲዎች ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች