አቶ ገለታው ዘለቀ - በዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ በአዲስ አበባ 23ቱም ክፍለ ከተሞችና በ137 የክልል ምክር ቤት ወንበር መወዳደሪያዎች ዕጩዎችን ያሰለፈው የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ቢሮ ኃላፊ ናቸው። “ከአገር በላይ ምንም ነገር የለም፤ ፓርቲም፣ ብሔርም የምንላቸው ነገሮች የሚስተናገዱት በአገር ጥላ ስር ነው። ፓርቲዎች ወደዚያ ከፍታ መምጣት አለባቸው” ይላሉ።
አንኳሮች
- የምረጡኝ ዘመቻ ከእሥር ቤት
- ዋነኛ የምርጫ አጀንዳዎች
- የአዲስ አበባ ራስ ገዝ ጥያቄ
- የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ለባልደራስ
Share






