"ባሕላችን ለትውልድ እንዲቀጥል ወላጆች ልጆቻቸውን ይዘው መጥተው ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እንዲያስረዱ ጥሪያችንን እናቀርባለን" ወ/ት ገነት ማስረሻ

G Masresha.png

Genet Masresha, Vice President of the Ethiopian Association of Victoria. Credit: M.Masresha

ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንት፤ ቅዳሜ መስከረም 10 / ሴፕቴምበር 20 በ Kensington Town Hall በማኅበሩ አስተባባሪነት ስለሚከበረው የ2018 አዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት ይገልጣሉ።


አንኳሮች
  • አዲስ ዓመት ከፉትስክሬይ እስከ ኬንሲንግተን
  • የመስተንግዶ ፕሮግራም
  • የአዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት መክፈቻና መዝጊያ ሰዓት
  • አድራሻ
  • ምስጋና

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now