ምርጫ 2013 “ወደ ምርጫው የገባነው ስልጣን በዲሞክራሲያዊ መንገድ እንዲሸጋገር ብለን እንጂ ዘላቂ ውጤት ይገኛል ብለን አይደለም” – ግርማ በቀለ14:24Girma Bekele. Source: G.Bekeleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (26.39MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ግርማ በቀለ - በአምስት ድርጅቶች ውሕደት ከቆመ ሁለት ዓመታትን ያስቆጠረውና ለ2013 አገር አቀፍ ምርጫ በአምስት ክልሎች 280 ዕጩዎችን ያቀረበው የኅብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። የፓርቲያቸውን ተልዕኮና የምርጫውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች ከአምስት ድርጅቶች ወደ አንድ ውሁድ ፓርቲነትየኅብር ኢትዮጵያ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችየብሔራዊ ዕርቅ አስፈላጊነት ShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ