ምርጫ 2013 “ወደ ምርጫው የገባነው ስልጣን በዲሞክራሲያዊ መንገድ እንዲሸጋገር ብለን እንጂ ዘላቂ ውጤት ይገኛል ብለን አይደለም” – ግርማ በቀለ

Girma Bekele.

Girma Bekele. Source: G.Bekele

አቶ ግርማ በቀለ - በአምስት ድርጅቶች ውሕደት ከቆመ ሁለት ዓመታትን ያስቆጠረውና ለ2013 አገር አቀፍ ምርጫ በአምስት ክልሎች 280 ዕጩዎችን ያቀረበው የኅብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። የፓርቲያቸውን ተልዕኮና የምርጫውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ከአምስት ድርጅቶች ወደ አንድ ውሁድ ፓርቲነት
  • የኅብር ኢትዮጵያ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
  • የብሔራዊ ዕርቅ አስፈላጊነት
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now