አቶ ግርማ በቀለ - በአምስት ድርጅቶች ውሕደት ከቆመ ሁለት ዓመታትን ያስቆጠረውና ለ2013 አገር አቀፍ ምርጫ በአምስት ክልሎች 280 ዕጩዎችን ያቀረበው የኅብር ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። የፓርቲያቸውን ተልዕኮና የምርጫውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ከአምስት ድርጅቶች ወደ አንድ ውሁድ ፓርቲነት
- የኅብር ኢትዮጵያ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
- የብሔራዊ ዕርቅ አስፈላጊነት
Share






