ምርጫ 2013 “የምርጫው መራዘም ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ተጨማሪ ዕድሜ፤ ለሕዝቡ የማሰቢያ ጊዜ ነው” - ግዛቸው አመራ13:40Gizachew Amera. Source: G.Ameraኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ግዛቸው አመራ - የኢትዮጵያ ነፃነት ፓርቲ (ኢነፓ) ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸው ለምርጫ ሕጋዊ ሰውነት ካገኘ መንፈቅ ሳያስቆጥር በአገር አቀፍ ደረጃ የሚወዳደሩ 19 ዕጩዎች ለማቅረብ ችሏል። የኢነፓን ተልዕኮና የምርጫ ዘመቻ እንቅስቃሴዎች አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች የነፃነት ትርጓሜፖለቲካዊ ትብብርና የሥልጣን አጠቃቀምየምርጫ 2013 የጊዜ ሰሌዳ መራዘምShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም