አቶ ግዛቸው አመራ - የኢትዮጵያ ነፃነት ፓርቲ (ኢነፓ) ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸው ለምርጫ ሕጋዊ ሰውነት ካገኘ መንፈቅ ሳያስቆጥር በአገር አቀፍ ደረጃ የሚወዳደሩ 19 ዕጩዎች ለማቅረብ ችሏል። የኢነፓን ተልዕኮና የምርጫ ዘመቻ እንቅስቃሴዎች አንስተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የነፃነት ትርጓሜ
- ፖለቲካዊ ትብብርና የሥልጣን አጠቃቀም
- የምርጫ 2013 የጊዜ ሰሌዳ መራዘም
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Gizachew Amera. Source: G.Amera
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች

