"የሕክምና ላቦራቶሪ በጤና ሚኒስቴር እንደ ፕሮግራም ባለመያዙ አገልግሎቱ እጅግ በጣም የወረደና ደረጃውን ያልጠበቀ ነው" አቶ ግዛቸው ቀዲዳ

Health

Gizachew Qedida. Source: G.Qedida

አቶ ግዛቸው ቀዲዳ - የኢትዮጵያ የሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር፤ ግማሽ ክፍለ ዘመን ስላሸመገለው ማኅበር፣ የኢትዮጵያን የሕክምና ላቦራቶሪ አገልግሎት ዕድገት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ አገልግሎቶች ከ3500 - 4000 የላቦራቶሪ ምርመራ ዓይነቶች ሲካሔዱ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥት ጤና አገልግሎቶች የሚሰጡት ምርመራዎች 50ም ቢሞሉ ጥሩ ነው። በግል ድርጅቶች ምናልባትም 100 ያህል ሊደርሱ ይችላሉ" በማለት ክፍተቶችን ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያ ሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ምሥረታ፣ ዓላማና ሚና
  • የኢትዮጵያ ላቦራቶሪ ባለሙያዎች የስልጠና ልህቀት ደረጃ
  • የላቦራቶሪ አገልግሎት ተገቢ ሥፍራ መነፈግና መዘዞቹ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now