"የሕክምና ላቦራቶሪ በጤና ሚኒስቴር እንደ ፕሮግራም ባለመያዙ አገልግሎቱ እጅግ በጣም የወረደና ደረጃውን ያልጠበቀ ነው" አቶ ግዛቸው ቀዲዳ15:10Gizachew Qedida. Source: G.Qedidaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ግዛቸው ቀዲዳ - የኢትዮጵያ የሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር፤ ግማሽ ክፍለ ዘመን ስላሸመገለው ማኅበር፣ የኢትዮጵያን የሕክምና ላቦራቶሪ አገልግሎት ዕድገት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ አገልግሎቶች ከ3500 - 4000 የላቦራቶሪ ምርመራ ዓይነቶች ሲካሔዱ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥት ጤና አገልግሎቶች የሚሰጡት ምርመራዎች 50ም ቢሞሉ ጥሩ ነው። በግል ድርጅቶች ምናልባትም 100 ያህል ሊደርሱ ይችላሉ" በማለት ክፍተቶችን ያመላክታሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያ ሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ምሥረታ፣ ዓላማና ሚናየኢትዮጵያ ላቦራቶሪ ባለሙያዎች የስልጠና ልህቀት ደረጃየላቦራቶሪ አገልግሎት ተገቢ ሥፍራ መነፈግና መዘዞቹShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ