Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የሕክምና ላቦራቶሪ በጤና ሚኒስቴር እንደ ፕሮግራም ባለመያዙ አገልግሎቱ እጅግ በጣም የወረደና ደረጃውን ያልጠበቀ ነው" አቶ ግዛቸው ቀዲዳ

Health
Gizachew Qedida. Source: G.Qedida

አቶ ግዛቸው ቀዲዳ - የኢትዮጵያ የሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር፤ ግማሽ ክፍለ ዘመን ስላሸመገለው ማኅበር፣ የኢትዮጵያን የሕክምና ላቦራቶሪ አገልግሎት ዕድገት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ አገልግሎቶች ከ3500 - 4000 የላቦራቶሪ ምርመራ ዓይነቶች ሲካሔዱ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥት ጤና አገልግሎቶች የሚሰጡት ምርመራዎች 50ም ቢሞሉ ጥሩ ነው። በግል ድርጅቶች ምናልባትም 100 ያህል ሊደርሱ ይችላሉ" በማለት ክፍተቶችን ያመላክታሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


አቶ ግዛቸው ቀዲዳ - የኢትዮጵያ የሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተር፤ ግማሽ ክፍለ ዘመን ስላሸመገለው ማኅበር፣ የኢትዮጵያን የሕክምና ላቦራቶሪ አገልግሎት ዕድገት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቦራቶሪ አገልግሎቶች ከ3500 - 4000 የላቦራቶሪ ምርመራ ዓይነቶች ሲካሔዱ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በመንግሥት ጤና አገልግሎቶች የሚሰጡት ምርመራዎች 50ም ቢሞሉ ጥሩ ነው። በግል ድርጅቶች ምናልባትም 100 ያህል ሊደርሱ ይችላሉ" በማለት ክፍተቶችን ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያ ሕክምና ላቦራቶሪ ማኅበር ምሥረታ፣ ዓላማና ሚና
  • የኢትዮጵያ ላቦራቶሪ ባለሙያዎች የስልጠና ልህቀት ደረጃ
  • የላቦራቶሪ አገልግሎት ተገቢ ሥፍራ መነፈግና መዘዞቹ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now