“ባለ ዓይነ ብርሃን ሆኖ መኖርንና ዓይነ ብርሃንን አጥቶ መኖርን ማነጻጸር አይቻልም፤ በጣም አስቸጋሪ ነው” - አቶ ኃይላይ ገብረማርያም16:09Hailay Gebremariam Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኃይላይ ገብረማርያም ማየት የተሳናቸው ከኮረም እስከ አዲስ አበባ ያለ ሕይወታቸውን ኑረው እ.ኤ.አ. በ2009 ዓ/ም ነው። ወደ አውስትራሊያ ምድር በቅርብ ዓመታት የዘለቁትም ዓይነ ብርሃናቸውን አጥተው ነው። የሕይወት ትግላቸውንና ባለፈው ወርኃ ኦገስትም ለሕግ ምሩቅነት የመብቃት የሕይወት ጉዟቸውን አንስተው ያወጋሉ።አንኳሮችየዓይነ ብርሃን ሕይወት ከኮረም እስከ አዲስ አበባ አዲስ የብርሃን አልባ ሕይወት ጅማሮና ጉዞአውስትራሊያ - ከሠፋሪነት እስከ ሕግ ምሩቅነት ShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ