“ባለ ዓይነ ብርሃን ሆኖ መኖርንና ዓይነ ብርሃንን አጥቶ መኖርን ማነጻጸር አይቻልም፤ በጣም አስቸጋሪ ነው” - አቶ ኃይላይ ገብረማርያም16:09Hailay Gebremariam Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኃይላይ ገብረማርያም ማየት የተሳናቸው ከኮረም እስከ አዲስ አበባ ያለ ሕይወታቸውን ኑረው እ.ኤ.አ. በ2009 ዓ/ም ነው። ወደ አውስትራሊያ ምድር በቅርብ ዓመታት የዘለቁትም ዓይነ ብርሃናቸውን አጥተው ነው። የሕይወት ትግላቸውንና ባለፈው ወርኃ ኦገስትም ለሕግ ምሩቅነት የመብቃት የሕይወት ጉዟቸውን አንስተው ያወጋሉ።አንኳሮችየዓይነ ብርሃን ሕይወት ከኮረም እስከ አዲስ አበባ አዲስ የብርሃን አልባ ሕይወት ጅማሮና ጉዞአውስትራሊያ - ከሠፋሪነት እስከ ሕግ ምሩቅነት ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች