“ባለ ዓይነ ብርሃን ሆኖ መኖርንና ዓይነ ብርሃንን አጥቶ መኖርን ማነጻጸር አይቻልም፤ በጣም አስቸጋሪ ነው” - አቶ ኃይላይ ገብረማርያም

Interview with Hailay Gebremariam

Hailay Gebremariam Source: Supplied

አቶ ኃይላይ ገብረማርያም ማየት የተሳናቸው ከኮረም እስከ አዲስ አበባ ያለ ሕይወታቸውን ኑረው እ.ኤ.አ. በ2009 ዓ/ም ነው። ወደ አውስትራሊያ ምድር በቅርብ ዓመታት የዘለቁትም ዓይነ ብርሃናቸውን አጥተው ነው። የሕይወት ትግላቸውንና ባለፈው ወርኃ ኦገስትም ለሕግ ምሩቅነት የመብቃት የሕይወት ጉዟቸውን አንስተው ያወጋሉ።


አንኳሮች


  • የዓይነ ብርሃን ሕይወት ከኮረም እስከ አዲስ አበባ  
  • አዲስ የብርሃን አልባ ሕይወት ጅማሮና ጉዞ
  • አውስትራሊያ - ከሠፋሪነት እስከ ሕግ ምሩቅነት   

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now