“ባለ ዓይነ ብርሃን ሆኖ መኖርንና ዓይነ ብርሃንን አጥቶ መኖርን ማነጻጸር አይቻልም፤ በጣም አስቸጋሪ ነው” - አቶ ኃይላይ ገብረማርያም

Interview with Hailay Gebremariam

Hailay Gebremariam Source: Supplied

አቶ ኃይላይ ገብረማርያም ማየት የተሳናቸው ከኮረም እስከ አዲስ አበባ ያለ ሕይወታቸውን ኑረው እ.ኤ.አ. በ2009 ዓ/ም ነው። ወደ አውስትራሊያ ምድር በቅርብ ዓመታት የዘለቁትም ዓይነ ብርሃናቸውን አጥተው ነው። የሕይወት ትግላቸውንና ባለፈው ወርኃ ኦገስትም ለሕግ ምሩቅነት የመብቃት የሕይወት ጉዟቸውን አንስተው ያወጋሉ።


አንኳሮች


  • የዓይነ ብርሃን ሕይወት ከኮረም እስከ አዲስ አበባ  
  • አዲስ የብርሃን አልባ ሕይወት ጅማሮና ጉዞ
  • አውስትራሊያ - ከሠፋሪነት እስከ ሕግ ምሩቅነት   

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service