"የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አለመጠናከር የሚጎዳው ኢትዮጵያውያንን ነው፤ መጠናከር ካልቻልን አውስትራሊያ ያለው አካላችን ብቻ ነው" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ16:11Hailesemaet Merhatibeb. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችስፖርታዊ ፋይዳዎችስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶች በኢትዮጵያማኅበረሰባዊ አንድነትተጨማሪ ያድምጡ"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን