"የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አለመጠናከር የሚጎዳው ኢትዮጵያውያንን ነው፤ መጠናከር ካልቻልን አውስትራሊያ ያለው አካላችን ብቻ ነው" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ

Hailesemaet Merhatibeb 1.jpg

Hailesemaet Merhatibeb. Credit: SBS Amharic

አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ስፖርታዊ ፋይዳዎች
  • ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶች በኢትዮጵያ
  • ማኅበረሰባዊ አንድነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service