"የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አለመጠናከር የሚጎዳው ኢትዮጵያውያንን ነው፤ መጠናከር ካልቻልን አውስትራሊያ ያለው አካላችን ብቻ ነው" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ16:11Hailesemaet Merhatibeb. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችስፖርታዊ ፋይዳዎችስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶች በኢትዮጵያማኅበረሰባዊ አንድነትተጨማሪ ያድምጡ"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ