Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አለመጠናከር የሚጎዳው ኢትዮጵያውያንን ነው፤ መጠናከር ካልቻልን አውስትራሊያ ያለው አካላችን ብቻ ነው" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ

Hailesemaet Merhatibeb 1.jpg
Hailesemaet Merhatibeb. Credit: SBS Amharic

አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • ስፖርታዊ ፋይዳዎች
  • ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶች በኢትዮጵያ
  • ማኅበረሰባዊ አንድነት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now