አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ስለ ማኅበረሰባዊ አንድነት ፋይዳዎችና የኢትዮጵያን ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደራጃጀቶችን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ስፖርታዊ ፋይዳዎች
- ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶች በኢትዮጵያ
- ማኅበረሰባዊ አንድነት
Share






