Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ

Matildas.jpg
The Australian Matildas squad pose for photos with their jerseys during the Matildas FIFA Women's World Cup Squad Presentation at Federation Square, Melbourne, Australia, on 11 July 2023. Credit: George Hitchens/SOPA Images/LightRocket via Getty Images

"የኢትዮጵያ እግር ኳስ ውጤታማ የማይሆነው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ለቡድን ሥራ አመቺ ስላልሆን ነው" የሚሉት አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ከጁላይ 20 እስከ ኦገስት 20 ቀን 2023 በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ አስተናጋጅነት የሚካሔደውን የፊፋ የሴቶች እግር ኳስ ዓለም ዋንጫ አንስተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


"የኢትዮጵያ እግር ኳስ ውጤታማ የማይሆነው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ለቡድን ሥራ አመቺ ስላልሆን ነው" የሚሉት አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ከጁላይ 20 እስከ ኦገስት 20 ቀን 2023 በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ አስተናጋጅነት የሚካሔደውን የፊፋ የሴቶች እግር ኳስ ዓለም ዋንጫ አንስተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now