"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ

The Australian Matildas squad pose for photos with their jerseys during the Matildas FIFA Women's World Cup Squad Presentation at Federation Square, Melbourne, Australia, on 11 July 2023. Credit: George Hitchens/SOPA Images/LightRocket via Getty Images
"የኢትዮጵያ እግር ኳስ ውጤታማ የማይሆነው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ለቡድን ሥራ አመቺ ስላልሆን ነው" የሚሉት አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ከጁላይ 20 እስከ ኦገስት 20 ቀን 2023 በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ አስተናጋጅነት የሚካሔደውን የፊፋ የሴቶች እግር ኳስ ዓለም ዋንጫ አንስተው ይናገራሉ።
Share