"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ

Matildas.jpg

The Australian Matildas squad pose for photos with their jerseys during the Matildas FIFA Women's World Cup Squad Presentation at Federation Square, Melbourne, Australia, on 11 July 2023. Credit: George Hitchens/SOPA Images/LightRocket via Getty Images

"የኢትዮጵያ እግር ኳስ ውጤታማ የማይሆነው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ለቡድን ሥራ አመቺ ስላልሆን ነው" የሚሉት አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ፤ የቀድሞው የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር፣ የአዲስ አበባ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ቢሮ ኃላፊ፤ ከጁላይ 20 እስከ ኦገስት 20 ቀን 2023 በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ አስተናጋጅነት የሚካሔደውን የፊፋ የሴቶች እግር ኳስ ዓለም ዋንጫ አንስተው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"ለአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ" አቶ ኃይለሰማዕት መርሃጥበብ | SBS Amharic