"ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሔደው 17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ስለ ዳታ አስተዳደርና ምስጢር ጥበቃ ትልቅ ልምድ ያገኘንበት ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊ12:24Huria Ali, State Minister for Ministry of Innovation and Technology. Credit: H.Aliኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.17MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ ስለ መድረኩ ሂደትና ፋይዳዎች ያስረዳሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ የበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ አስተናጋጅ ሆኖ መመረጥየበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ ፋይዳመድረኩ ያስገኛቸው ተሞክሮዎችና የተቀሰሙ ትምህርቶችተጨማሪ ያድምጡ"በስትራቴጂያዊ ንድፋችን መሠረት 80 ፐርሰንት ያህል ኢትዮጵያውያንን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራን ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ