"ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሔደው 17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ስለ ዳታ አስተዳደርና ምስጢር ጥበቃ ትልቅ ልምድ ያገኘንበት ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊ12:24Huria Ali, State Minister for Ministry of Innovation and Technology. Credit: H.Aliኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.17MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ ስለ መድረኩ ሂደትና ፋይዳዎች ያስረዳሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ የበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ አስተናጋጅ ሆኖ መመረጥየበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ ፋይዳመድረኩ ያስገኛቸው ተሞክሮዎችና የተቀሰሙ ትምህርቶችተጨማሪ ያድምጡ"በስትራቴጂያዊ ንድፋችን መሠረት 80 ፐርሰንት ያህል ኢትዮጵያውያንን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራን ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food