Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሔደው 17ኛው የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ስለ ዳታ አስተዳደርና ምስጢር ጥበቃ ትልቅ ልምድ ያገኘንበት ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊ

State Minister Hiruia Ali.jpg
Huria Ali, State Minister for Ministry of Innovation and Technology. Credit: H.Ali

እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ ስለ መድረኩ ሂደትና ፋይዳዎች ያስረዳሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ ስለ መድረኩ ሂደትና ፋይዳዎች ያስረዳሉ።


አንኳሮች

  • የኢትዮጵያ የበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ አስተናጋጅ ሆኖ መመረጥ
  • የበይነ መረብ አስተዳደር መድረክ ፋይዳ
  • መድረኩ ያስገኛቸው ተሞክሮዎችና የተቀሰሙ ትምህርቶች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now