Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በስትራቴጂያዊ ንድፋችን መሠረት 80 ፐርሰንት ያህል ኢትዮጵያውያንን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራን ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊ

SM Huria Ali.jpg

Huria Ali, State Minister for Ministry of Innovation and Technology. Credit: H.Ali

እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ፤ የዳታ ደህንነት ጥበቃና የበይነ መረብ መሠረተ ልማትን የማስፋፋት ትልሞች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የበይነ መረብ አስተዳደር ድንጋጌና ተጠያቂነት
  • የበይነ መረብ መሠረተ ልማት ዕቅዶች
  • የግል ዳታ ደህንነት ጥበቃና ተጠያቂነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now