Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"በስትራቴጂያዊ ንድፋችን መሠረት 80 ፐርሰንት ያህል ኢትዮጵያውያንን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራን ነው" ሚኒስትር ደኤታ ህሩያ አሊ

SM Huria Ali.jpg
Huria Ali, State Minister for Ministry of Innovation and Technology. Credit: H.Ali

እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ፤ የዳታ ደህንነት ጥበቃና የበይነ መረብ መሠረተ ልማትን የማስፋፋት ትልሞች አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


እ.አ.አ. በ2006 በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ አማካይነት የተመሠረተው ሉላዊ የበይነ መረብ አስተዳዳር መድረክ ከኖቬምበር 28 / ሕዳር 19 እስከ ዲሴምበር 2 / ሕዳር 23 ድረስ አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ውስጥ ተካሂዷል። የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር - ሚኒስትር ደኤታ ሁሪያ አሊ፤ የዳታ ደህንነት ጥበቃና የበይነ መረብ መሠረተ ልማትን የማስፋፋት ትልሞች አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • የበይነ መረብ አስተዳደር ድንጋጌና ተጠያቂነት
  • የበይነ መረብ መሠረተ ልማት ዕቅዶች
  • የግል ዳታ ደህንነት ጥበቃና ተጠያቂነት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now