"አድዋ የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሙዚቃ አዋልዷል"ጋዜጠኛና ደራሲ ይነገር ጌታቸው15:36Journalist and Author Yineger Getachew. Credit: Y.Getachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ይነገር ጌታቸው ጋዜጠኛና ደራሲ ነው። በቅርቡም "የከተማው መናኝ" በሚል ርዕስ የሙዚቃ ተጠባቢውን ኤልያስ መልካ የሙዚቃ ሥራዎችና ሕይወት ያካተተ መፅሐፍ ለአንባቢያን አበርክቷል። አዝማሪዎች በኢትዮጵያ የነፃነት ተጋድሎ ወቅት የነበራቸውን ታሪካዊ አስተዋፅዖዎች ነቅሶ ይናገራል። አድዋና ዘመናዊ ሙዚቃንም አጣቅሶ ያነሳል።አንኳሮችየአድዋ ድል ማግስትና የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ትስስሮሽበአምስቱ ዓመት የጣሊያን ወረራ ወቅት የአዝማሪዎች ሚናየአድዋ መንፈስና የዘመናዊ ሙዚቃ ባለሙያዎችተጨማሪ ያድምጡ"አዝማሪዎች በአድዋ ጦርነት ዋዜማ ስነልቦናዊ የበላይነትን እንደፈጠሩ ሁሉ፤ከድል በኋላም የነፃነትን ፋይዳ በማስረፅ የጎላ ሚና ነበራቸው"ጋዜጠኛ ይነገር ጌታቸውShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው