"አድዋ የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሙዚቃ አዋልዷል"ጋዜጠኛና ደራሲ ይነገር ጌታቸው15:36Journalist and Author Yineger Getachew. Credit: Y.Getachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ይነገር ጌታቸው ጋዜጠኛና ደራሲ ነው። በቅርቡም "የከተማው መናኝ" በሚል ርዕስ የሙዚቃ ተጠባቢውን ኤልያስ መልካ የሙዚቃ ሥራዎችና ሕይወት ያካተተ መፅሐፍ ለአንባቢያን አበርክቷል። አዝማሪዎች በኢትዮጵያ የነፃነት ተጋድሎ ወቅት የነበራቸውን ታሪካዊ አስተዋፅዖዎች ነቅሶ ይናገራል። አድዋና ዘመናዊ ሙዚቃንም አጣቅሶ ያነሳል።አንኳሮችየአድዋ ድል ማግስትና የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ትስስሮሽበአምስቱ ዓመት የጣሊያን ወረራ ወቅት የአዝማሪዎች ሚናየአድዋ መንፈስና የዘመናዊ ሙዚቃ ባለሙያዎችተጨማሪ ያድምጡ"አዝማሪዎች በአድዋ ጦርነት ዋዜማ ስነልቦናዊ የበላይነትን እንደፈጠሩ ሁሉ፤ከድል በኋላም የነፃነትን ፋይዳ በማስረፅ የጎላ ሚና ነበራቸው"ጋዜጠኛ ይነገር ጌታቸውShareLatest podcast episodes"ዓይኔ - እግዚአብሔር የሰጠኝ ትልቁ ስጦታዬ አንቺ ነሽ እላት ነበር" የወ/ሮ ዓይንዋጋ አስናቀ ባለቤት ዶ/ር ተክቶ ካሣው#100 ይነስ ወይም ይብዛ? ስለ መጠን መናገርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ