" ጾም ስጋን አድክሞ መንፈስን የሚያበረታ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት

Kesis Bekalu Dawit

መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ጾም በሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እመነት ተካታዮች እየጾሙት ያለውን የአብይ ጾም ሀይማኖታዊ ጠቀሜታውን አስመልከተው ማብራሪያ ሰጥተዋል ።


አንኳሮች
  • አብይ ጾም ፤ ሁዳዴ ፤ ጾመ ኢየሱስ
  • ጾም ለሁሉም አማኒ ግዴታ ነውን ?
  • በጾም ወቅት ከአማኒያኑ ምን ይጠበቃል ?
መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ወደ ሀይማኖታዊው አለም ለመጓዝ ፈር የቀደዱላቸው የድጓ መምህር የነበሩት አባታቸው መላከ ሰላም ጥኡመ ልሳን ይልማ እንደሆኑ ይናገራሉ ።

Kesis Bekalu Dawit
በዝዋይ ገዳም ክህነትን ፤ ቅዳሴን እና ሳታትን ከተማሩ በኋላም ወደ ቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ በመሄድ የዲግሪ ፕሮግራምን መከታተላቸውን ነግረውናል። ወደ አውስትራሊያ ከመምጣታቸውም በፊትም በአዲስ አበባ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ሀላፊ በመሆን ለ17 አመታት አገልግለዋል ።
Kesis Bekalu Dawit
መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ላለፉት አምስት አመታት እና አሁንም በሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በማገልገል ላይ ይገኛሉ።

DSC_0151.JPG

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
" ጾም ስጋን አድክሞ መንፈስን የሚያበረታ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት | SBS Amharic