" ጾም ስጋን አድክሞ መንፈስን የሚያበረታ መንፈሳዊ ተግባር ነው ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት

Kesis Bekalu Dawit

መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ጾም በሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እመነት ተካታዮች እየጾሙት ያለውን የአብይ ጾም ሀይማኖታዊ ጠቀሜታውን አስመልከተው ማብራሪያ ሰጥተዋል ።


አንኳሮች
  • አብይ ጾም ፤ ሁዳዴ ፤ ጾመ ኢየሱስ
  • ጾም ለሁሉም አማኒ ግዴታ ነውን ?
  • በጾም ወቅት ከአማኒያኑ ምን ይጠበቃል ?
መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ወደ ሀይማኖታዊው አለም ለመጓዝ ፈር የቀደዱላቸው የድጓ መምህር የነበሩት አባታቸው መላከ ሰላም ጥኡመ ልሳን ይልማ እንደሆኑ ይናገራሉ ።

Kesis Bekalu Dawit
በዝዋይ ገዳም ክህነትን ፤ ቅዳሴን እና ሳታትን ከተማሩ በኋላም ወደ ቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ በመሄድ የዲግሪ ፕሮግራምን መከታተላቸውን ነግረውናል። ወደ አውስትራሊያ ከመምጣታቸውም በፊትም በአዲስ አበባ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ሀላፊ በመሆን ለ17 አመታት አገልግለዋል ።
Kesis Bekalu Dawit
መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት ላለፉት አምስት አመታት እና አሁንም በሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በማገልገል ላይ ይገኛሉ።

DSC_0151.JPG

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service