አቶ ክቡር ገና - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊና ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) የአዲስ አበባ ከተማ ዕጩ ከንቲባና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ ስለ ዘንድሮው የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫና ስለምን ለከንቲባነት እንደሚወዳደሩ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- አዲስ አበባ ከተማን ወደ ክልላዊ መንግሥትነት የመለወጥ ጥያቄ
- አዲስ አበባና ምጣኔ ሃብቷ
- መልካም አስተዳደር፣ የአመራር ጥራትና ብቃት
- የምርጫ ምዝገባና ቢሮ ከፈታ ተግዳሮቶች
Share






