“ኢዜማ ምሰሶ አድርጎ የሚንቀሳቀሰው ሕዝብን ለስልጣን ማብቃትን ነው” - አቶ ክቡር ገና

Kibur Gena

Kibur Gena. Source: K. Gena

አቶ ክቡር ገና - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊና ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) የአዲስ አበባ ከተማ ዕጩ ከንቲባና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ ስለ ዘንድሮው የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫና ስለምን ለከንቲባነት እንደሚወዳደሩ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • አዲስ አበባ ከተማን ወደ ክልላዊ መንግሥትነት የመለወጥ ጥያቄ
  • አዲስ አበባና ምጣኔ ሃብቷ
  • መልካም አስተዳደር፣ የአመራር ጥራትና ብቃት
  • የምርጫ ምዝገባና ቢሮ ከፈታ ተግዳሮቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኢዜማ ምሰሶ አድርጎ የሚንቀሳቀሰው ሕዝብን ለስልጣን ማብቃትን ነው” - አቶ ክቡር ገና | SBS Amharic