“ኢዜማ ምሰሶ አድርጎ የሚንቀሳቀሰው ሕዝብን ለስልጣን ማብቃትን ነው” - አቶ ክቡር ገና20:29Kibur Gena. Source: K. Genaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ክቡር ገና - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊና ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) የአዲስ አበባ ከተማ ዕጩ ከንቲባና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ ስለ ዘንድሮው የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫና ስለምን ለከንቲባነት እንደሚወዳደሩ ይናገራሉ።አንኳሮች አዲስ አበባ ከተማን ወደ ክልላዊ መንግሥትነት የመለወጥ ጥያቄአዲስ አበባና ምጣኔ ሃብቷመልካም አስተዳደር፣ የአመራር ጥራትና ብቃትየምርጫ ምዝገባና ቢሮ ከፈታ ተግዳሮቶችShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ