*** አቶ ክቡር ገና - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊና ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) የአዲስ አበባ ከተማ ዕጩ ከንቲባና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት፤ ስለ ዘንድሮው የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫና ስለምን ለከንቲባነት እንደሚወዳደሩ ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የኢዜማ 138 ቁልፍ ግቦች የቃል ኪዳን ሰነድ
- ሙስና፣ የኑሮ ውድነት፣ የትራንስፖርትና የመኖሪያ ቤት ችግሮችና ሥራ ፈጠራ
- የአዲስ አበባ ባለቤትነትና የአስተዳደር ወሰን
Share






