"የመጀመሪያውን የአውስትራሊያ ሠፋሪ ጋሽ አዲስ ሕይወት የሚዳስሰው ዘጋቢ ፊልም ለጋሽ አዲስና ቤተሰቦቹ የምሥጋና ቀንም ጭምር ነው" ቅድስት ደስታ18:03Addis Tamiru (L) and Kidist Desta (R). Source: K.Destaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.76MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ነርስ ቅድስት ደስታ - የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን መሥራችና ባለቤት፤ በአውስትራሊያ የመጀመሪያው ሠፋሪ በሆኑት ኢትዮጵያዊው አቶ አዲስ ታምሩ ግለ ሕይወትን ስለሚዳስሰውና ቅዳሜ ጃኑዋሪ 15 ለማኅበረስቡ ይፋ ስለሚሆነው ዘጋቢ ፊልም ዝግጅቷ ትናገራለች።አንኳሮች የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ጅማሮየዘጋቢ ፊልሙ ትኩረትተግዳሮችና ትብብሮችShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ