"የመጀመሪያውን የአውስትራሊያ ሠፋሪ ጋሽ አዲስ ሕይወት የሚዳስሰው ዘጋቢ ፊልም ለጋሽ አዲስና ቤተሰቦቹ የምሥጋና ቀንም ጭምር ነው" ቅድስት ደስታ18:03Addis Tamiru (L) and Kidist Desta (R). Source: K.Destaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (18.76MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ነርስ ቅድስት ደስታ - የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን መሥራችና ባለቤት፤ በአውስትራሊያ የመጀመሪያው ሠፋሪ በሆኑት ኢትዮጵያዊው አቶ አዲስ ታምሩ ግለ ሕይወትን ስለሚዳስሰውና ቅዳሜ ጃኑዋሪ 15 ለማኅበረስቡ ይፋ ስለሚሆነው ዘጋቢ ፊልም ዝግጅቷ ትናገራለች።አንኳሮች የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ጅማሮየዘጋቢ ፊልሙ ትኩረትተግዳሮችና ትብብሮችShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት