"የመጀመሪያውን የአውስትራሊያ ሠፋሪ ጋሽ አዲስ ሕይወት የሚዳስሰው ዘጋቢ ፊልም ለጋሽ አዲስና ቤተሰቦቹ የምሥጋና ቀንም ጭምር ነው" ቅድስት ደስታ18:03Addis Tamiru (L) and Kidist Desta (R). Source: K.Destaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.76MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ነርስ ቅድስት ደስታ - የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን መሥራችና ባለቤት፤ በአውስትራሊያ የመጀመሪያው ሠፋሪ በሆኑት ኢትዮጵያዊው አቶ አዲስ ታምሩ ግለ ሕይወትን ስለሚዳስሰውና ቅዳሜ ጃኑዋሪ 15 ለማኅበረስቡ ይፋ ስለሚሆነው ዘጋቢ ፊልም ዝግጅቷ ትናገራለች።አንኳሮች የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ጅማሮየዘጋቢ ፊልሙ ትኩረትተግዳሮችና ትብብሮችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ