ምርጫ 2013 “ኢትዮጵያ ለሁሉም ዜጎቿ እኩል የምትመች አገር እንድትሆን ያለንን ቁርጠኝነት ለሕዝብ ይዘን ቀርበናል ” – ቆንጂት ብርሃኑ11:22Konjit Berhan. Source: K.Berhanuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ቆንጂት ብርሃኑ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሪ ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 103 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። “ኢትዮጵያን ለማስቀጠል፣ በአገርነቷ እንድትቆይና ሉዓላዊነቷን እንድትጠብቅ ለማድረግ ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያ በጣም አስፈላጊ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የምርጫ ተሳትፎ አስፈላጊነት ለኢሕአፓቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችየባሕር ማዶ የኢሕአፓ ደጋፊ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የምርጫ ዘመቻ አስተዋፅዖዎችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና