ምርጫ 2013 “ኢትዮጵያ ለሁሉም ዜጎቿ እኩል የምትመች አገር እንድትሆን ያለንን ቁርጠኝነት ለሕዝብ ይዘን ቀርበናል ” – ቆንጂት ብርሃኑ11:22Konjit Berhan. Source: K.Berhanuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ቆንጂት ብርሃኑ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሪ ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 103 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። “ኢትዮጵያን ለማስቀጠል፣ በአገርነቷ እንድትቆይና ሉዓላዊነቷን እንድትጠብቅ ለማድረግ ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያ በጣም አስፈላጊ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የምርጫ ተሳትፎ አስፈላጊነት ለኢሕአፓቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎችየባሕር ማዶ የኢሕአፓ ደጋፊ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የምርጫ ዘመቻ አስተዋፅዖዎችShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች