ምርጫ 2013 “ኢትዮጵያ ለሁሉም ዜጎቿ እኩል የምትመች አገር እንድትሆን ያለንን ቁርጠኝነት ለሕዝብ ይዘን ቀርበናል ” – ቆንጂት ብርሃኑ

Konjit Berhan

Konjit Berhan. Source: K.Berhanu

ወ/ሮ ቆንጂት ብርሃኑ - የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) መሪ ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 103 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። “ኢትዮጵያን ለማስቀጠል፣ በአገርነቷ እንድትቆይና ሉዓላዊነቷን እንድትጠብቅ ለማድረግ ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያ በጣም አስፈላጊ ነው” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የምርጫ ተሳትፎ አስፈላጊነት ለኢሕአፓ
  • ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
  • የባሕር ማዶ የኢሕአፓ ደጋፊ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የምርጫ ዘመቻ አስተዋፅዖዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now