"ለአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ተወካዮች የማሳስበው ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም፣መረጋጋትና አንድነት እንዲፈጠር አስተዋፅዖና ተፅዕኖ እንዲያደርጉ"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ15:47Executive Director of the Africa Institute for Strategic and Security Studies, Maj Dawit Wolde Giorgis. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.74MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ - የቀሞው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታና የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ ስለ ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን ማኅበረሰብ አባላት፣ የአውስትራሊያን ዲፕሎማሲያዊ አስተዋፅኦና ዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ፣ አኅጉራዊ ጉዳዮችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችድርቅና ረሃብዲፕሎማሲፖለቲካና ፀጥታ ተጨማሪ"የአማራ ብሔረተኝነት መኖር አለበት ብለን ብቅ ብቅ ያልነው ራስን ለመከላከል እንጂ ኢትዮጵያዊነትን ለመካድ አይደለም"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስShareLatest podcast episodesመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁ