"የአማራ ብሔረተኝነት መኖር አለበት ብለን ብቅ ብቅ ያልነው ራስን ለመከላከል እንጂ ኢትዮጵያዊነትን ለመካድ አይደለም"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ15:47Executive Director of the Africa Institute for Strategic and Security Studies, Maj Dawit Wolde Giorgis. Credit: SBS AmharicSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.74MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ - የቀድሞው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታና የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ በሜልበር የአማራ ሕብረት ማኅበር ተጋብዘው ወደ አውስትራሊያ ስለመጡበት ጉዳይና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችየአማራ ብሔረተኝነትና የመብቶች ጥያቄመሪና አመራርዋነኛ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ችግሮችተጨማሪ ያድምጡ"ለአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ተወካዮች የማሳስበው ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም፣መረጋጋትና አንድነት እንዲፈጠር አስተዋፅዖና ተፅዕኖ እንዲያደርጉ"ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ