ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ - የቀድሞው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታና የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ በሜልበር የአማራ ሕብረት ማኅበር ተጋብዘው ወደ አውስትራሊያ ስለመጡበት ጉዳይና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የአማራ ብሔረተኝነትና የመብቶች ጥያቄ
- መሪና አመራር
- ዋነኛ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ችግሮች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

