አቶ ማሙሸት አማረ - የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚደንት፤ ስለ መኢአድ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና በሶስት ዋነኛ የኢትዮጵያ ክፍለ አገራት 470 ዕጩዎችን አቅርቦ የሚያደርገውን የምርጫ ውድድር አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- ከመአሕድ ወደ መኢአድ
- የመኢአድ ውርሰ አሻራዎች
- የምርጫ እንቅስቃሴ ተግዳሮቶችና የምክር ቤት ወንበሮችን የማሸነፍ ተስፋ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Mamushet Amare. Source: Amare
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች

