ምርጫ 2013 “ምርጫው - ‘አገር አቀፍ ምርጫ’ ነው መባሉን መኢአድ አይቀበለውም” - አቶ ማሙሸት አማረ13:56Mamushet Amare. Source: Amareኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (25.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ማሙሸት አማረ - የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚደንት፤ ስለ መኢአድ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና በሶስት ዋነኛ የኢትዮጵያ ክፍለ አገራት 470 ዕጩዎችን አቅርቦ የሚያደርገውን የምርጫ ውድድር አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች ከመአሕድ ወደ መኢአድየመኢአድ ውርሰ አሻራዎችየምርጫ እንቅስቃሴ ተግዳሮቶችና የምክር ቤት ወንበሮችን የማሸነፍ ተስፋ ShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና