አቶ ማሙሸት አማረ - የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚደንት፤ ስለ ወቅታዊው አገራዊ ጉዳዮችና መኢአድ በምርጫ 2013 ይዟቸው ስለቀረባቸው አማራጭ ፖሊሲዎች ይገልጣሉ።
አንኳሮች
- የአገራዊ ቀውስ መንስኤዎችና አማራጭ መንገዶች
- የለውጥ ጉዞ አቅጣጫ
- የአጭር ጊዜ ውጥኖች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች
