“ለወሎ ተፈናቃዮች የመጨረሻ አሸናፊዎች እኛ መሆናችንን እንዲገነዘቡና እንዳይከፉ እየሠራን ነው” ከንቲባ አበበ ገብረመስቀል08:20Ethiopian girl waits at a food distribution centre, semien wollo zone, woldia, Ethiopia. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.13MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የደሴ ከተማ ከንቲባ አበበ ገብረመስቀል፤ ደሴ ከተማ ውስጥ ለሚገኙ 55 ሺህ ስደተኞች የደሴ ሕዝባዊ ዕሴቶች በታየበት መልኩ ልገሳዎች እየተካሔዱ እንደሆነና ተጨማሪ እርዳታዎችንም እንደሚሹ ይናገራሉ።አንኳሮች የደሴ ከተማ ፀጥታና ደኅንነትእርዳታና መልሶ ማቋቋምዓለም አቀፋዊ ረድዔትShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ