"ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የዘንድሮውን ዕንቁጣጣሽ አብረን ሲድኒ ላይ በትልቁ ለማክበር በናፍቆት እየጠበቅን በዝግጅት ላይ ነን" ወ/ሮ መሠረት አሰፋ

Meseret Assefa.png

Fireworks are lighting up the sky over the Sydney Harbour Bridge and the Sydney Opera House during New Year's Eve celebrations in Sydney, Australia, on January 1, 2024 (BD) and Meseret Assefa (C). Credit: Izhar Khan/NurPhoto via Getty Images and M.Assefa

ወ/ሮ መሠረት አሰፋ፤ የ Habesha Spices and Events መሥራች፤ መጪውን የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት 2018 ቅበላና የኤርትራውያንን ቅዱስ ዮሐንስ በዓላት እንደምን በጋራ ድምቀትን በተላበሰ ሁኔታ ለማክበር መሰናዶ ላይ እንደሚገኙ ይገልጣሉ።


አንኳሮች
  • ምግብና መጠጦች
  • የፋሽን ትዕይንት
  • የልጆች መዝናኛ
  • የHabesha Spices and Events ዋነኛ አገልግሎቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now