“ዓላማችን ለኢትዮጵያ መሟገት፤ ግባችን 10% የኢትዮጵያ ደጋፊ ዩናይትድ ስቴት ምክር ቤት አባላትን በ2022/24 ማስመረጥ ነው” - መስፍን ተገኑ

Mesfin Tegenu

Mesfin Tegenu. Source: M.Tegenu

አቶ መስፍን ተገኑ - የአሜሪካውያን - ኢትዮጵያውያን የሕዝብ ጉዳዮች ኮሚቴ (አኢህጉኮ) ሊቀመንበር፣ ስለ ኮሚቴው ምሥረታና ዋነኛ ተልዕኮዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የአሜሪካውያን - ኢትዮጵያውያን የሕዝብ ጉዳዮች ኮሚቴ ወቅታዊ እንቅስቃሴዎች
  • የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞች
  • የአመራር ብቃትና ጥራት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now